top of page

መጋቢት 2፣2016 - በህትመት ዋጋ መናር የተነሳ ብዙ ደራሲያን ፅሁፍ ፅፈው፣ አርትአት አሰርተው ሳያሳትሙ ቁጭ አድርገውታል ተባለ

በህትመት ዋጋ መናር የተነሳ ብዙ ደራሲያን ፅሁፍ ፅፈው፣ አርትአት አሰርተው ሳያሳትሙ ቁጭ አድርገውታል ተባለ፡፡


የወረቀት፣ የቀለም በአጠቃላይ የህትመት ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ አልቀመስ እያለ መምጣት ለኢትዮጵያ ስነ ፅሁፍ ከፍተኛ ስጋት መሆናቸውም ተነግሯል፡፡


በረከት አካሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comentários


bottom of page