top of page

መጋቢት 19 2017 - ለሀገር ውስጥ ምርቶች የሚሰጠው አመለካከት መስተካከል ይገባዋል ተባለ።

  • sheger1021fm
  • Mar 28
  • 1 min read

ለሀገር ውስጥ ምርቶች የሚሰጠው አመለካከት መስተካከል ይገባዋል ተባለ።


የሀገር ውስጥ አምራቾች እንዲበረታቱም በቅድሚያ የህብረተሰቡን ግንዛቤ ማሻሻል እንደሚገባም ተነግሯል።


በሀገር ውስጥ የሚመረቱ ምርቶች ላይ አለ የሚባለው የጥራት ችግርም አንፃራዊ ነው ተብሏል።


በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ታምርት ፕሮጀክት ፅ/ቤት የአቅም ግንባታ እና የምርምር ተቋም አስተባባሪ አቶ ዬናስ መኩሪያ በሀገር ውስጥ ተሰማርተው የሚያመርቱ አምራቾች በህብረተሰቡም ሆነ በመንግሥት ደረጃ የማይበረታቱ ከሆነ በምርት ጥራትም፣ ብዛትም ተወዳዳሪ መሆን አይችሉም ብለዋል።


አያይዘውም መንግስት የሚገለገልባቸው ቁሶችም በሀገር ውስጥ የሚመረቱ መሆን እንዳለባቸውም ተናግረዋል።


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….





ፍቅሩ አምባቸው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il


📌 Linkedin : https://tinyurl.com/yhycs5r

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page