መጋቢት 19፣2016 - ጊዜ ያለፈባቸው ኬሚካሎች በአዲስ አበባ በተለያየ ተቋማት ለዓመታት ተከማችተው ይገኛሉ
- sheger1021fm
- Mar 28, 2024
- 1 min read
የግብርና ግብአቶችን ጨምሮ የተለያዩ ጊዜ ያለፈባቸው ኬሚካሎች በአዲስ አበባ በተለያየ ተቋማት ለዓመታት ተከማችተው ይገኛሉ፡፡
በጊዜ ካልተወገዱም ለአደጋ ያጋልጣሉና ይታሰብበት እየተባለ ነው፡፡
ፍቅሩ አምባቸው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments