top of page

መጋቢት 19፣2016 - ነፃ የልብ ህክምና ለመስጠት የሚያስችል የህክምና መሳሪያ በእርዳታ መገኘቱ ተሰማ

ለአንድ መቶ ሰዎች ነፃ የልብ ህክምና ለመስጠት የሚያስችል የህክምና መሳሪያ በእርዳታ መገኘቱ ተሰማ፡፡


ቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ኮሌጅ የተረከበው ይኸው መሳሪያ ሰውነት ሳይከፈት የልብ ህክምና ለመስጠት የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡


ምህረት ስዩም



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page