top of page

መጋቢት 19፣2016 - በአንዳንድ የአዲስ አበባ አካባቢዎች ህብረተሰቡ ስኳር ካገኘ ወራት እንደተቆጠሩ ተነግሯል

በድጎማ ለማህበረሰቡ ከሚቀርቡት መሰረታዊ ሸቀጦች መካከል የሆነውን ስኳር በዘመናዊ መንገድ ለማቅረብ ስራ የጀመረው የግል ተቋም መንግስት ምርቱን እያቀረበልኝ አይደለም አለ፡፡


በዚህም ምክንያት በአንዳንድ የአዲስ አበባ አካባቢዎች ህብረተሰቡ ስኳር ካገኘ ወራት እንደተቆጠሩ ተነግሯል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page