top of page

መጋቢት 17፣2016 - የመረጃ ነፃነት ሪፖርት አሰናድተው የሚያቀርቡ ተቋማት ከ30 በመቶ አይበልጡም ብሏል እምባ ጠባቂ

  • sheger1021fm
  • Mar 26, 2024
  • 1 min read

የፌዴራል እና የክልል ተቋማት የአሰራር ግልፅነትን ለማምጣት፣ የዜጎችንም መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የሚረዱ የመረጃ ነፃነት ሪፖርት አሰናድተው ለህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡


ይህን የሚያደርጉት ተቋማት ግን ከ30 በመቶ አይበልጡም ብሏል እምባ ጠባቂ፡፡


ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page