top of page

መጋቢት 17፣2016 - ንግድ ባንክ ባጋጠመው የሲስተም ችግር ምክንያት የተወሰደበት ገንዘብ 801.4 ሚሊየን ብር መሆኑ ተናገረ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በቅርቡ ባጋጠመው የሲስተም ችግር ምክንያት የተወሰደበት ገንዘብ 801.4 ሚሊየን ብር መሆኑ ተናገረ፡፡


በተወሰደው ገንዘብ ውስጥ ተሳታፊ ከሆኑት ደንበኞች 57 በመቶ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ናቸው፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


bottom of page