top of page

መጋቢት 17፣2016 - በዋግኽምራ ዞን፤ በውሃ እጥረት ምክንያት እከክ እና መሰል በሽታዎች እየተስፋፉ ነው ተባለ

ድርቅ ካለባቸው አካባቢዎች መካከል በሆነው ዋግኽምራ ዞን፤ በውሃ እጥረት ምክንያት እከክ እና መሰል በሽታዎች እየተስፋፉ ነው ተባለ፡፡


ዞኑ የመድኃኒት እጥረትም አጋጥሞኛል ብሏል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page