በተለያዩ ከፍተኛ የትምህር ተቋማት በየዓመቱ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎች በተለያየ የሙያ ዘርፍ ሰልጥነው ይመረቃሉ፡፡
በሌላ በኩል ግን የሰለጠነ የሰው ሃይል ተቸገርን የሚሉ ተቋማት ጥቂት አይደሉም፡፡
ይህም ተማሪዎች ተመርቀው ከወጡ በኋላ፤ ለስራ የሚጠቅማቸውን ተግባራዊ ትምህርት ስለማያገኙ የሚከሰት በመሆኑ በተግባር ትምህርት ላይ ሊበረታ ይገባል ተብሏል፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments