top of page

መጋቢት 17፣2016 - በተግባር ትምህርት ላይ ሊበረታ ይገባል ተብሏል

  • Mar 26, 2024
  • 1 min read

በተለያዩ ከፍተኛ የትምህር ተቋማት በየዓመቱ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎች በተለያየ የሙያ ዘርፍ ሰልጥነው ይመረቃሉ፡፡


በሌላ በኩል ግን የሰለጠነ የሰው ሃይል ተቸገርን የሚሉ ተቋማት ጥቂት አይደሉም፡፡


ይህም ተማሪዎች ተመርቀው ከወጡ በኋላ፤ ለስራ የሚጠቅማቸውን ተግባራዊ ትምህርት ስለማያገኙ የሚከሰት በመሆኑ በተግባር ትምህርት ላይ ሊበረታ ይገባል ተብሏል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Recent Posts

See All
በ'ፊንቴክ' የማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ ፖሊስ የጠየቀው የተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ላይ ለመወሰን ፍርድ ቤት ለነገ ቀጥሯል።

ከ"ፊንቴክ" (Fintech) ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ በከፍተኛ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ዛሬ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። መርማሪ ፖሊስ በቀሪ የምርመራ ስራዎች ምክንያት ተጨማሪ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page