top of page

መጋቢት 17፣2016 - ለተፈናቃዮች እና በድርቅ ምክንያት ጎርሰው ለማደር የተቸገሩ የሚሆን የገቢ ማሰባሰቢያ ተጀመረ

በተለያዩ አካቢዎች ላሉ ተፈናቃዮች እና በድርቅ ምክንያት ጎርሰው ለማደር የተቸገሩ የሚሆን የገቢ ማሰባሰቢያ ተጀመረ፡፡


እስከ ሚያዝያ 30፣2016 ዓ.ም በሚቆየው የገቢ ማሰባሰቢያ ወገኖቻችሁን አግዙ ተብሏል፡፡


ምንታምር ፀጋው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


bottom of page