መጋቢት 16፣2016 -የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ነዋይ ገበያ የአክሲዮን ሽያጭ ቀነ ገደብ ከአራት ቀን በኋላ ያበቃል
- sheger1021fm
- Mar 25, 2024
- 1 min read
የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ነዋይ ገበያ ከእቅዱ ቀድሞ ለማሰባሰብ ካቀደው የመመስረቻ ካፒታል በላይ መሰብሰቡን ተናገረ፡፡
መስራች የሚያደርገው የአክሲዮን ሽያጭ ቀነ ገደብ ከአራት ቀን በኋላ ያበቃል፡፡
ንጋቱ ሙሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments