መጋቢት 16፣2016 - የመሬት መንቀጥቀጥ መመዝገቢያ ማሽን መሰረቁ ተሰማ
- Mar 25, 2024
- 1 min read
በወልመራ የነበረ የመሬት መንቀጥቀጥ መመዝገቢያ ማሽን መሰረቁ ተሰማ፡፡
የርዕደ መሬት መለኪያ ማሽኑ ከ15 ሺህ እስከ 20 ሺህ ዶላር እንደሚያወጣ ሰምተናል፡፡
ወንድሙ ሀይሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il





Comments