የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ለቆሻሻ ማስወገጃ በሚል ባስገባው ገቢ እና በወጪው መካከል በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ብር ጉድለት ማግኘቱን የዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ተናገረ፡፡
የኮርፖሬሽኑ የኦዲት ግኝት ላይ ዛሬ ረፋዱን በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ታይቷል፡፡
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments