top of page

መጋቢት 16፣2016 - በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን፤ በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ብር ጉድለት ማግኘቱን የኦዲተር መ/ቤት ተናገረ

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ለቆሻሻ ማስወገጃ በሚል ባስገባው ገቢ እና በወጪው መካከል በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ብር ጉድለት ማግኘቱን የዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ተናገረ፡፡


የኮርፖሬሽኑ የኦዲት ግኝት ላይ ዛሬ ረፋዱን በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ታይቷል፡፡


ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page