top of page

መጋቢት 15 2017 - ኢትዮጵያ የአለም የንግድ ድርጅት አባል ብትሆን ምን ትጠቀማለች?

  • sheger1021fm
  • Mar 24
  • 1 min read

ኢትዮጵያ የአለም የንግድ ድርጅት ( #WTO ) አባል ለመሆን እየተደራደረች ነው፡፡


ድርድሩ የተሳካ መሆኑንንም የመንግስት ሀላፊዎች እየተናገሩ ነው፡፡


ለመሆኑ ኢትዮጵያ የአለም የንግድ ድርጅት አባል ብትሆን ምን ትጠቀማለች? ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ (ዶ/ር) በጉዳይው ላይ ጥናታዊ ጸሁፍ ሰርተዋል፡፡


እርሳቸው ሀገሪቱ ድርድሩ ተሳክቶላት የድርጅቱ አባል መሆን ከቻለች የውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ እና የወጪ ምርትን ለማሳደግ እንደሚረዳት አስረድተዋል፡፡


ሸማቹ ደግሞ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገኝ ይረዳዋል ሲሉ ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ(ዶ/ር) ነግረውናል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..




ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page