top of page

መጋቢት 14፣2016 - ‘’የአማራ ክልል ባለስልጣናት የህዝቡን ጥያቄ መመለስ አልቻሉም ተበሎ ስለሚቀርብባቸው’’ ትችት መልሳቸው ምንድነው?

በማንነት ተለይቶ መገደል፣ መፈናቀል፣ ከቦታ ቦታ እንደልብ አለመንቀሳቀስ፣ የአስተዳደር ወሰን ችግሮች ከአማራ ክልል ጎልተው የሚሰሙ ጥያቄዎች ናቸው፡፡


ጥያቄዎቹ መልስ አላገኙም ያሉም ነፍጥ አንግበው ከመንግስት ጋር ግጭት ውስጥ ከገቡ ከ6 ወራት በላይ ሆኗቸዋል፡፡


በክልሉ የሚነሱትን ጥያቄዎች በተገቢው መልኩ መልስ እንዲያገኙ አላደረጉም በሚል የክልሉ አመራሮች ብርቱ ትችት ሲቀርብባቸውም ይሰማል፡፡

ሹመኞቹ ለህዝቡ ጥያቄ መልስ መስጠት አልቻሉም በሚል የሚቀርብባቸውን ትችት በተመለከተ የክልሉን ምክር ቤት ጠይቀናል፡፡


ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page