top of page

መጋቢት 14፣2016 - አዲስ አበባ እየፈረሰች ወይስ እየተገነባች?

በመሐል አዲስ አበባ ፒያሣ፣ አራት ኪሎ፣ ቦሌ መንገድ፤ መሬት ቆፋሪ፣ ቤት አፍራሽ፣ ሕንፃ ደርማሽ ተሽከርካሪዎች በስፋት እያየን ነው፡፡


“የመንገድ ኮሪደር ልማት” የሚል መጠሪያ የተሰጠው የዚህ ፕሮጀክት ዓላማ ከተማዋን እንደ ስሟ “አበባ” የማድረግ ነው በሚል ሲጠቀስ ይሰማል፡፡


ይህ የመልሶ ግንባታ፣ ማስዋብ ግን ‘’የከተማ ትዝታን እያጠፋ ነው፣ ታሪካዊ ቤቶች፣ ቅርሶችና ህንፃዎችንም አልተዋቸውም፣ ዋና ዓላማውስ ምንድነው?’’ የሚሉ እና ሌሎች ጥያቄዎች ይነሱበታል፡፡


’’የመንገድ ኮሪደር ልማት’’ የሚል ስም የተሰጠውን ፕሮጀክት ያጠናውን ድርጅት ጠይቀናል፡፡


ንጋቱ ረጋሣ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page