top of page

መጋቢት 14፣2016 - ሴቶች በኪነ ጥበብ ስራዎች ላይ ያላቸውን ሚና እና ውክልናን በተመለከተ ለፖሊሲ አጥኒዎች ግብዓት ይሆናሉ የተባሉ ጥናቶች ሊደረጉ ነው ተባለ

ሴቶች በኪነ ጥበብ እና በፈጠራ ስራዎች ላይ ያላቸውን ሚና እና ውክልናን በተመለከተ ለፖሊሲ አጥኒዎች ግብዓት ይሆናሉ የተባሉ ጥናቶች ሊደረጉ ነው ተባለ፡፡


ይደረጋሉ የተባሉ ጥናቶች ኢትዮጵያን ጨምሮ በ7 የአፍሪካ ሀገራት፤ ሴቶች በኪነ ጥበቡ ዘርፍ ያላቸውን ውክልና የሚዳስስ እንደሆነም ተነግሯል፡፡


ሴቶች፤ በሙዚቃ፣ በፊልም፣ በፋሽን ኢንዱስትሪ፣ በስዕል፣ በስነ ፁሑፍ እና በመሰል ኪነጥበባዊ ስራዎች ላይ ሴቶች ያላቸውን ዉክልና በጥናቶቹ እንደሚጠኑ ተጠቅሷል፡፡


የ3 ዓመት የጊዜ ገደብ ተቀምጦለታል በተባለው ይህ ጥናት በዘርፉ ሴቶች የሚገጥሟቸው ዕድሎች እንዲሁም ፈተናዎችንም እንደሚለይ ታልሞለታል ተብሏል፡፡



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page