top of page

መጋቢት 12፣2016 - ‘’ጦርነቶች በሙሉ በቃ ሊባሉ ይገባል’’ የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኛ ሴቶች ማህበር

  • sheger1021fm
  • Mar 21, 2024
  • 1 min read

በየአካባቢዎቹ የተከሰቱ እና እየተከሰቱ ያሉ ግጭቶች፣ ጦርነቶች በቀለኛ ትውልድ እንዲፈጥር ከፍተኛ አስዋፅኦ እያደረጉ ነው ተባለ፡፡


‘’ጦርነቶች በሙሉ በቃ ሊባሉ ይገባል’’ ሲል የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኛ ሴቶች ብሔራዊ ማህበር ተናግሯል፡፡


ማርታ በቀለ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page