መጋቢት 12፣2016 - የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ የነበሩት አምባሳደር መለስ አለም በአቶ ነብዩ ተድላ መተካታቸው ተሰማ
- sheger1021fm
- Mar 21, 2024
- 1 min read
የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ የነበሩት አምባሳደር መለስ አለም በአቶ ነብዩ ተድላ መተካታቸው ተሰማ፡፡
አዲሱ ተሿሚ በተለያዩ ሀገራት ዲፕሎማት ሆኖ ማገልገላቸው ተነግሯል፡፡
የኔነህ ሲሳይ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments