top of page

መጋቢት 12፣2016 - ከውጭ የሚገባ የስንዴ ዱቄት ላይ ተጥሎ የነበረው ታክስ ከ15 በመቶ ወደ 25 በመቶ ከፍ መደረጉ ተሰማ

  • sheger1021fm
  • Mar 21, 2024
  • 1 min read

የሀገር ውስጡን ምርት ለማበረታታት ከውጭ የሚገባ የተፈጨ የስንዴ ዱቄት ላይ ተጥሎ የነበረው ታክስ ከ15 በመቶ ወደ 25 በመቶ ከፍ መደረጉ ተሰማ፡፡


የዱቄት ፋብሪካዎችን አላሰራ ብለው የነበሩ እና ከታክስ ጋር የተያያዙ ችግሮች በመፍታታቸው ስራ አቁመው የነበሩ ፋብሪካዎች ስራ መጀመራቸው ተነግሯል፡፡


ተህቦ ንጉሴ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page