top of page

መጋቢት 11 2017 - ኢትዮጵያ ወገቧን ታጥቃ ወደ ሀገር የምታስገባው ነዳጅ አሁንም በጥቁር ገበያ እየተፈተነ መሆኑ ተሰማ።

  • sheger1021fm
  • Mar 20
  • 1 min read

የኢትዮጵያ ነዳጅ ተቆጣጣሪው ባለስልጣን በከተማም ሆነ ከከተማ ውጭ የጥቁር ገበያ #የነዳጅ_ሽያጭ አቅሜን በብርቱ እየፈተሸ ነው አለ፡፡


የነዳጅ የኮንትሮባንድ ሽያጭ ቅርፅን እየቀያየረ ባጃጅ ሞተሮች ከኋላ ሰልባትዮ መሳይ በርሜል እየጫኑ፤ በሴት ቦርሳዎችና ባልተለመደ መንገድ ሁሉ የከተማው ነዳጅ እየተመነተፈና ለጥቁር ገበያ እየቀረበ መሆኑን ባለስልጣኑ ደርሼበታለሁ ብሏል፡፡


ይህንንም ችግር ለመፍታት በቴክኖሎጂ የታገዘ ጥብቅ የነዳጅ ማደያ ሽያጭና ማራገፍ ስራ በቅርቡ አገልግሎት ይጀምራል ተብሏል።


ሙሉ ዘገባውን ያድምቱ….


ተህቦ ንጉሴ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page