top of page

መጋቢት 11፣2016 - በትግራይ ክልል 20 በመቶ የህክምና ባለሞያዎች ስራ መልቀቃቸው ተሰማ

በትግራይ ክልል 20 በመቶ የህክምና ባለሞያዎች ስራ መልቀቃቸው ተሰማ፡፡


ከጦርነቱ በኋላ ያገለገሉበት ከዓመት ከመንፈቅ በላይ ደሞዛቸውም እንዳልተከፈላቸው የክልሉ ጤና ቢሮ ተናግሯል፡፡


በዚህም ምክንያት የጤና ተቋማት የባለሞያ እጥረት አጋጥሟቸዋል ተብሏል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page