የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፈው አርብ ምሽት የገጠመውን ችግር ተከትሎ የእለቱን ገንዘብ ዝውውር የሚለይ ሶፍትዌር በማበልፀግ የመለየት ስራን መስራቱን ተናገረ፡፡
ባንኩ የተሳካ ባይሆንም በየጊዜው የሳይበር ጥቃት ሙከራ እንደሚደረግበት ተናግሯል፡፡
ቴዎድሮስ ወርቁ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments