top of page

መጋቢት 1 2017 - እየደረሰ ስላለው ችግር እና የሀይማኖት ሀገር ነው ስለሚባልበት ጉዳይ የሀይማኖት አባቶች ምን ይላሉ?

በኢትዮጵያ ወዲህ ወዲያ ተንቀሳቅሶ መስራት፣ መነገድ፣ ለደስታም ሆነ ለሀዘን ከአንዱ ቦታ ወደ ሌላው ቦታው መጓዝ በስጋት የተሞላ ከሆነ ከራረመ፡፡


ግድያ፣ እገታ፣ ግጭት ማቆም አልቸቻለም፡፡


ይህ እየሆነ ያለው ደግሞ አብዛኛው ህዝቡ አማኝ ነው በሚባልባት ሀገር ነው፡፡


በሀገሪቱ ንጹሃን እየተገደሉ ያሉበት መንገድም ኢትጵያዊን ናቸው ተብሎ ከሚነገረው ወይም ነን ብለን ከምናስበው ፍጹም የራቀ ነው፡፡


በ’ርግጥ የሃይማኖት ተቋማት እና የሃይማኖት አባቶችም ቢሆኑ ከጥቃቱ መጠበቅ አልተቻለም፡፡


እነዚያ ቢናገሩ የሚደመጡት፣ ቢቆጡ የሚፈሩት፣ የሀይማኖት አባቶች ዛሬ ለምን የሰላም ጥሪያቸው ሰሚ አጣ?


እየደረሰ ስላለው ችግር እና የሀይማኖት ሀገር ነው ስለሚባልበት ጉዳይ የሀይማኖት አባቶች ምን ይላሉ?


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..



ያሬድ እንደሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page