top of page

መንግስት የሚሰበስበውን ገቢ ከፍ ለማድረግ እየወሰዳቸው ያሉ እርምጃዎች ዜጎች ከፍ ባለ እና በተደራራቢ ግብር እንዲፈተኑ ማድረጉ ይነገራል


ሰኔ 7፣2015


መንግስት የሚሰበስበውን ገቢ ከፍ ለማድረግ እየወሰዳቸው ያሉ እርምጃዎች ዜጎች ከፍ ባለ እና በተደራራቢ ግብር እንዲፈተኑ ማድረጉ ይነገራል፡፡


በሌላ በኩል የሚሰበሰበው ገቢም በቁጠባ ስራ ላይ አለመዋሉና ብክነት መኖሩ ይሰማል፡፡

ይህ ምን ያስከትላል? ምንስ ይደረግ?


ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Kommentare


bottom of page