top of page

መንግስት አዳዲስ ፕሮጀክቶችን ከመጀመር ይልቅ የተጀመሩ ፕሮጀክቶችን መጨረስ ላይ ትኩረት አድርጓል፡፡

  • Aug 3
  • 1 min read

ሐምሌ 27 2018


መንግስት አዳዲስ ፕሮጀክቶችን ከመጀመር ይልቅ የተጀመሩ ፕሮጀክቶችን መጨረስ ላይ ትኩረት አድርጓል፡፡


በጀት ሲያዝም ለአዳዲስ ፕሮጀክቶች ሲመደብ አይታይም፡፡


አለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት IMFም ለአዳዲስ ፕሮጀክቶች መንግስት እንዳይበደር አስጠንቅቋል፡፡



በሌላ በኩል ግን የስራ አጥነት ምጣኔ 25 በመቶ በሆነበት፤ ምርትና ምታማነት በእጅጉ በሚያስፈልግበት በዚህ ወቅት አዳዲስ ፕሮጀክቶች አለመጀመር ለኢኮኖሚው ምን ማለት ነው?


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ....



ትዕግስት ዘሪሁን

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page