top of page

የነሐሴ 23፣2015 ''መንግስት በገንዘባችን ሲጠቀም ቆይቶ ቦታ ሊሰጥ ሲል በሚል አግዶናል''


በአዲስ አበባ የሚታየውን የመኖሪያ ቤት እጥረት ለማሻሻል በተለያየ ጊዜ ለጋራ መኖሪያ ቤት ምዝገባ ተካሂዷል፡፡


በ2005 ለ40/60 እና 20/80 ቤቶች ከተመዘገቡት መካከል አቅም ያላቸው በማህበር ተደራጅተው መንግስት በሚያቀርበው መሬት ላይ በማህበር ቤት እንዲገቡ ማስታወቂያ መውጣቱም አይዘነጋም፡፡


የዛሬ 3 ዓመት ማስታወቂያ መውጣቱን ተከትሎ በማህበር የተደራጁም በርካቶች ናቸው፡፡


ከመካከላቸው ላለፈው 10 ዓመት ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ቁጠባ አስገብተን መንግስት በገንዘባችን ሲጠቀም ከቆየ በኋላ አሁን ቦታ ሊሰጥ ሲል በአረብ ሃገር የሚኖሩትን ጨምሮ ከኢትዮጵያ ውጭ የምትኖሩ ቁጠባው በዶላር መሆን አለበት በሚል አግዶናል ይላሉ፡፡


ቅሬታውን ይዘን የሚመለከታቸውንም ጠይቀናል፡፡


ማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page