መስከረም 9፣2016 - በለሚ እንጀራ መጋገሪያ የሚሰሩ እናቶች ደሞዝ እየተከፈለን አይደለም አሉSep 20, 20231 min readየእናቶችን ኑሮ ያሻሽላል፣ የስራ እድል በመፍጠርም የገቢ ምንጭ ይሆንላቸዋል ተብሎለት በነበረው የ ለሚ እንጀራ መጋገሪያ ማዕከል የሚሰሩ እናቶች ደመወዝ እየተከፈለን አይደለም አሉ፡፡እነዚህ እናቶች በቀን ከ280 ሺህ በላይ እንጀራ እንደሚጋግሩ ለሸገር ተናግረዋል፡፡ፍቅሩ አምባቸውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የእናቶችን ኑሮ ያሻሽላል፣ የስራ እድል በመፍጠርም የገቢ ምንጭ ይሆንላቸዋል ተብሎለት በነበረው የ ለሚ እንጀራ መጋገሪያ ማዕከል የሚሰሩ እናቶች ደመወዝ እየተከፈለን አይደለም አሉ፡፡እነዚህ እናቶች በቀን ከ280 ሺህ በላይ እንጀራ እንደሚጋግሩ ለሸገር ተናግረዋል፡፡ፍቅሩ አምባቸውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments