top of page

መስከረም 9፣2016 - በለሚ እንጀራ መጋገሪያ የሚሰሩ እናቶች ደሞዝ እየተከፈለን አይደለም አሉ


የእናቶችን ኑሮ ያሻሽላል፣ የስራ እድል በመፍጠርም የገቢ ምንጭ ይሆንላቸዋል ተብሎለት በነበረው የ ለሚ እንጀራ መጋገሪያ ማዕከል የሚሰሩ እናቶች ደመወዝ እየተከፈለን አይደለም አሉ፡፡


እነዚህ እናቶች በቀን ከ280 ሺህ በላይ እንጀራ እንደሚጋግሩ ለሸገር ተናግረዋል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page