መስከረም 9፣2016 - በለሚ እንጀራ መጋገሪያ የሚሰሩ እናቶች ደሞዝ እየተከፈለን አይደለም አሉ
- Sep 20, 2023
- 1 min read
የእናቶችን ኑሮ ያሻሽላል፣ የስራ እድል በመፍጠርም የገቢ ምንጭ ይሆንላቸዋል ተብሎለት በነበረው የ ለሚ እንጀራ መጋገሪያ ማዕከል የሚሰሩ እናቶች ደመወዝ እየተከፈለን አይደለም አሉ፡፡
እነዚህ እናቶች በቀን ከ280 ሺህ በላይ እንጀራ እንደሚጋግሩ ለሸገር ተናግረዋል፡፡
ፍቅሩ አምባቸው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
_edited.jpg)




Comments