top of page

መስከረም 8፣2016 - የባሌ ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ለኢትዮጵያ 11ኛ የዓለም ቅርስ ሆኖ መስከረም 7፣2016 ተመዝግቧል


15 ዓመታት የፈጀው የባሌ ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክን በተባባሩት መንግስታት የትምህርት የሳይንስና እና የባህል ድርጅት /UNESCO/ በአለም ቅርስነት ማስመዝገብ ትናንት ተሳክቷል፡፡


ፓርኩ ሣውዲ አረቢያ ሪያድ እየተካሄደ በሚገኘው 45ኛው የዬኔስኮ የዓለም ቅርስ ጉባዔ ላይ ቀርቦ ለኢትዮጵያ 11ኛ የዓለም ቅርስ ሆኖ መስከረም 7 2016 ዓ.ም ተመዝግቧል፡፡


በረከት አካሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page