top of page

መስከረም 4፣2017 - ‘’የሥርዓተ ትምህርት ለውጥ ብቻውን የትምህርት ጥራቱን አይመልሰውም’’ ባለሞያዎች

  • sheger1021fm
  • Sep 14, 2024
  • 1 min read

ከሰሞኑ ይፋ ለተደረገው የ2016 የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ከአምናውና ከካቻአምናው የተሻለ ቁጥር ያላቸው 5.4 በመቶ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ አምጥተዋል፡፡


ከ95 በመቶ በላይ ተማሪዎች የመውደቃቸው ነገር የትምህርት ጥራቱ ያለውን ስር የሰደደ የጥራት ችግር ማሳያ ተደርጎ ይጠቀሳል፡፡


የትምህርት ባለሞያዎች በነበረው አሰራር ከቀጠልን ችግሩን መፍታት አንችልም ይላሉ፡፡


የት/ቤት ቁጥር መጨመር እና ከቅድመ አንደኛ ደረጃ ጀምሮ የት/ት ሥርዓቱን መቀየር ብቻውን የትምህርት ጥራቱን ችግር ስለማይፈታው ተያያዥ መፍትሄዎችን አብሮ ማጤን ያስፈልጋል እያሉ ነው፡፡



ፋሲካ ሙሉወርቅ

Recent Posts

See All
የኢትዮጵያ ሂሳብ አዋቂዎች እና ኦዲተሮች ማህበር ከፍተኛ ቅሬታ የቀረበባቸውን የቦርድ አባላት በአዲስ ተካ፡፡

ጥር 12/2018 የኢትዮጵያ ሂሳብ አዋቂዎች እና ኦዲተሮች ማህበር "ስራቸውን በአግባቡ አልሰሩም፣ ህግን አላከበሩም ፣ ኦዲት ሪፖርት ለዓመታት አላቀረቡም ፣ጠቅላላ ጉባዔም ወቅቱን ጠብቀው ማካሄድ አልቻሉም"በሚል ከፍተኛ ቅሬታ የቀረበባቸውን የቦርድ አባላት በአዲስ ተካ፡፡ የቀድሞ ቦርድ አባላት ስራቸወን በአግባቡ ባለመ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page