top of page

መስከረም 4፣2016 - የፀጥታ ችግር ገጥሟት የከረመችው የጉራጌ ዞኗ የጉንችሬ ከተማ ወደሰላሟ እየተመለሰች መሆኑ ተሰማ

  • sheger1021fm
  • Sep 15, 2023
  • 1 min read

ከፍተኛ የፀጥታ ችግር ገጥሟት የከረመችው የጉራጌ ዞኗ የጉንችሬ ከተማ አሁን ወደሰላሟ እየተመለሰች መሆኑ ተሰማ፡፡


በአካባቢው የነበረው የፊደራል የፀጥታ ሀይልም መውጣቱ ተነግሯል፡፡


የማንያዘዋል ጌታሁን ያዘጋጀውን በእፁብድንቅ እስጢፋኖስ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page