top of page

መስከረም 3፣2016 - የሰብአዊ መብት ድርጀቶች መረጃዎችን ከመንግስት ተቋማት ማግኘት እየቻልን አይደለም አሉ


ሰብአዊ መብት ላይ የሚሰሩ ድርጀቶች የሚያስፈልጉትን መረጃዎችን ከመንግስት ተቋማት ማግኘት እየቻልን አይደለም አሉ፡፡


ድርጅቶቹ መረጃ ካለማግኘታችን በተጨማሪ በሰራተኞች ላይ የሚደርሰው እስር እና እንግልትም ያጋጥመናል ብለዋል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page