top of page

መስከረም 29፣2016 - 40,000,000 መፃህፍት ከውጭ ታትመው ከፊሉ ጅቡቲ ደርሰዋል ተባለ


በ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጠው በኢንተርኔት ጭምር ነው ተባለ፡፡


አምና በከፊል ስራ ላይ መዋል ለጀመረው አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ያጋጠመውን የመፃህፍት እጥረት ለማቃለልም 40 ሚሊዮን መፃህፍት ከውጭ ታትመው ከፊሉ ጅቡቲ ደርሰዋል ተባለ፡፡


በረከት አካሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page