መስከረም 29፣2016 - 40,000,000 መፃህፍት ከውጭ ታትመው ከፊሉ ጅቡቲ ደርሰዋል ተባለ
- sheger1021fm
- Oct 10, 2023
- 1 min read
በ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጠው በኢንተርኔት ጭምር ነው ተባለ፡፡
አምና በከፊል ስራ ላይ መዋል ለጀመረው አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ያጋጠመውን የመፃህፍት እጥረት ለማቃለልም 40 ሚሊዮን መፃህፍት ከውጭ ታትመው ከፊሉ ጅቡቲ ደርሰዋል ተባለ፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Hozzászólások