top of page

መስከረም 28፣2017 - በሊባኖስ ያለው ሁኔታ ከእለት እለት እየከፋ መጥቷል

  • sheger1021fm
  • Oct 8, 2024
  • 1 min read

በሊባኖስ ያለው ሁኔታ ከእለት እለት እየከፋ መጥቷል፡፡


የኢትዮጵያ መንግስት የመጀመሪያ ባለው ጉዞ ዛሬ 51 ዜጎቹን ወደ ሀገር አምጥቷል።


በሌላ በኩል በህገ ወጥ መንገድ ሳውዲ ገብተውና ከሳውዲ ቨዛ ገዝተው ዳግም በህገ ወጥ ጉዞ የመንን አቋርጠው ጂቡቲ በመድረስ ወደ ኢትዮጵያ በመሻገር በህጋዊ መንገድ ወደ ሳውዲ ለመመለስ ያለሙ ኢትዮጵያውያን ጂቡቲ ባህር ላይ እያለቁ ነው፤ እረ ምን ጉድ ይሆን የመጣብን?

በዚህ ጉዳይ ዙሪያ የኔነህ ሲሳይ በ547 ፕሮግራሙ ከጋዜጠኛ ነብዩ ሲራክ ያደረጉት ቆይታን ይህንን ማሰፈንጠሪያ በመጫን ያድምጡ…



የዚህ ዝግጅት የቀደመው ክፍልን ለማድመጥ ለማድመጥ … https://tinyurl.com/j2vs78k6

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page