top of page

መስከረም 27፣2017 - አምባሳደር ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙ

አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ የኢፌድሪ ፕሬዝዳንት ሆነው ተሾሙ፡፡


አምባሳደር ታዬ የቀድሞዋን ፕሬዘዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን በመተካት በዛሬው እለት የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት እንዲሆኑ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት በጋራ ባካሄዱት ስብሰባ ሹመታቸውን አፅድቆላቸዋል፡፡


ሹመታቸው 5 ድምፀ ታቅቦ እና በአብላጫ ድምፅ ፀድቋል፡፡




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page