መስከረም 27፣2017 - አምባሳደር ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙOct 7, 20241 min readአምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ የኢፌድሪ ፕሬዝዳንት ሆነው ተሾሙ፡፡አምባሳደር ታዬ የቀድሞዋን ፕሬዘዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን በመተካት በዛሬው እለት የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት እንዲሆኑ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት በጋራ ባካሄዱት ስብሰባ ሹመታቸውን አፅድቆላቸዋል፡፡ሹመታቸው 5 ድምፀ ታቅቦ እና በአብላጫ ድምፅ ፀድቋል፡፡
አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ የኢፌድሪ ፕሬዝዳንት ሆነው ተሾሙ፡፡አምባሳደር ታዬ የቀድሞዋን ፕሬዘዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን በመተካት በዛሬው እለት የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት እንዲሆኑ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት በጋራ ባካሄዱት ስብሰባ ሹመታቸውን አፅድቆላቸዋል፡፡ሹመታቸው 5 ድምፀ ታቅቦ እና በአብላጫ ድምፅ ፀድቋል፡፡
Comments