top of page

መስከረም 24፣2017 - ከሰሞኑ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥር ባሉ የተለያዩ ተቋማት የወጡ የአስገዳጅነት ይዘት ያላቸው ደብዳቤዎች ግርታን ፈጥረዋል

  • sheger1021fm
  • Oct 4, 2024
  • 1 min read

ከሰሞኑ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥር ባሉ የተለያዩ ተቋማት የወጡ የአስገዳጅነት ይዘት ያላቸው ደብዳቤዎች ግርታን ፈጥረዋል፡፡


ከመካከላቸው አንዱ የሆነውና የህንፃ ከመንገድ መራቅ ያለበትን ርዝመት የሚወስነው ደብዳቤ አንዱ ነው፡፡


ይኸው ደብዳቤ 15 ሜትር ስፋት ያለውን መንገድ የሚያዋስን ባለይዞታ በትንሹ ከ510 ካሬ ሜትር ያነሰ ቦታ ካለው የግንባታ ፈቃድ እንዳይሰጠው የሚከለክል ነው፡፡


ህጉ የሰዎችን ንብረት የማፍራት መብት የሚገድብ መሆኑም እየተነገረ ነው፡፡


በጉዳዩ ላይ የህግ መምህር ጠይቀናል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን




ተያያዥ ዘገባን ያድምጡ… https://tinyurl.com/mshc7yua

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page