top of page

መስከረም 23 2018 - በነዳጅ የሚሰሩ የከባድ ጭነት ተሽከርካሪዎች ከዚህ በኋላ ወደ ሀገር አይገቡም ተባለ

  • sheger1021fm
  • Oct 3, 2025
  • 1 min read

በነዳጅ ሀይል የሚሰሩ የከባድ ጭነት ተሽከርካሪዎች ከዚህ በኋላ ወደ ሀገር ውስጥ አይገቡም ተባለ።


በዚያ ምትክ በ #ጋዝ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን ለሚያስገቡ የቀረጥ ነፃ እድል ይሰጣል ተብሏል።


ይህንን ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ናቸው።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሀገር ውስጥ በስራ ላይ ያሉ 2,000 የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎችም ከነዳጅ ተጠቃሚነት ወደ ጋዝ እንዲቀየሩ የማድረግ ስራ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ይሰራል ብለዋል።


ትናንት 111 ሚሊየን ሊትር የተፈጥሮ ጋዝ የማምረት አቅም ያለው የካሉብ የጋዝ ማምረቻ ስራ መጀመሩ ተነግሯል።


በሁለተኛ ምዕራፍ ከመጀመሪያው 12 እጥፍ አቅም ያለውና 1.33 ቢሊየን ሊትር ጋዝ የሚያመርተው ፕሮጀክት ስራ መጀመሩ ተነግሯል።


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page