top of page

መስከረም 24፣2016 - የባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ ወሰንን ዘልቀው ያሉ ነዋሪዎችን ለማንሳት እቅድ መያዙን ተነገረ

  • sheger1021fm
  • Oct 5, 2023
  • 1 min read

በዝሆኖች መገኛነቱ የሚታወቀው የባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ ወሰንን ዘልቀው ያሉ ነዋሪዎችን ለማንሳት እቅድ መያዙን ተነገረ፡፡


በፓርኩ ወሰን ታልፎ ለኢንቨስትመንት ተስጥቷል መባሉ ትኩረት ስቦ ቆይቷል፡፡


በረከት አካሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page