Oct 5, 20231 min readመስከረም 24፣2016 - የባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ ወሰንን ዘልቀው ያሉ ነዋሪዎችን ለማንሳት እቅድ መያዙን ተነገረበዝሆኖች መገኛነቱ የሚታወቀው የባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ ወሰንን ዘልቀው ያሉ ነዋሪዎችን ለማንሳት እቅድ መያዙን ተነገረ፡፡ በፓርኩ ወሰን ታልፎ ለኢንቨስትመንት ተስጥቷል መባሉ ትኩረት ስቦ ቆይቷል፡፡በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በዝሆኖች መገኛነቱ የሚታወቀው የባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ ወሰንን ዘልቀው ያሉ ነዋሪዎችን ለማንሳት እቅድ መያዙን ተነገረ፡፡ በፓርኩ ወሰን ታልፎ ለኢንቨስትመንት ተስጥቷል መባሉ ትኩረት ስቦ ቆይቷል፡፡በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comentarios