መስከረም 23፣2016 - የሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ የመማር ውጥን ያላችሁ፤ የትምህርት ሚኒስቴር ፈተናነን ማለፍ ግድ ይላቹሀል ተብሏልOct 4, 20231 min readከ2016 የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ የመማር ውጥን ያላችሁ፤ ትምህርት ሚኒስቴር የሚያወጣውን ፈተና ማለፍ ግድ ይላቹሀል ተብሏል፡፡ አሰራሩ በግል ዩኒቨርሲቲዎች መማር የሚፈልጉትንም ያካትታል ተብሏል፡፡ በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ከ2016 የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ የመማር ውጥን ያላችሁ፤ ትምህርት ሚኒስቴር የሚያወጣውን ፈተና ማለፍ ግድ ይላቹሀል ተብሏል፡፡ አሰራሩ በግል ዩኒቨርሲቲዎች መማር የሚፈልጉትንም ያካትታል ተብሏል፡፡ በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments