top of page

መስከረም 23፣2016 - ከደብረ ብርሃን ወደ አዲስ አበባ እንዳንገባ ተከልክለናል የሚሉ ተጓዦች ቅሬታቸውን ለሸገር ተናግረዋል

  • Oct 4, 2023
  • 1 min read

ከደብረ ብርሃን መስመር ወደ አዲስ አበባ እንዳንገባ ተከልክለናል የሚሉ ተጓዦች ከሰሞኑ ቅሬታቸውን ለሸገር ተናግረዋል፡፡


ለመሆኑ በአማራ ክልል ታውጆ እንደየሁኔታው በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ሊተገበር ይችላል የተባለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስለጉዞ ገደብ ምን ይላል?


የህግ ባለሙያ ጠይቀናል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
በ'ፊንቴክ' የማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ ፖሊስ የጠየቀው የተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ላይ ለመወሰን ፍርድ ቤት ለነገ ቀጥሯል።

ከ"ፊንቴክ" (Fintech) ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ በከፍተኛ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ዛሬ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። መርማሪ ፖሊስ በቀሪ የምርመራ ስራዎች ምክንያት ተጨማሪ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page