top of page

መስከረም 2፣2016 -ቄራዎች እንሳስትን እያረቡ ስጋውን የሚያቀርቡበት አሰራር ሊኖር ይገባል እየተባለ ነው


በኢትዮጵያ የሚገኙ ቄራዎች ወደ ውጪ ለሚልኩት ስጋ የሚሆኑ የዕርድ እንስሳትን የሚያገኙት ከአርብቶ አደሩ እና አርሶ አደሩ ነው።


በዚህ መልክ የሚገኙ እንስሳት ስጋ በተለይ በውጭ ገዥዎች ተመራጭ እንዳልሆነ ግን ይነገራል።


የውጭ ገዥዎች ፍላጎት ዕድሜያቸው ያልገፋ፤ ስጋቸውም ለጥርስ ያልጠነከረ እንስሳት ስጋ እንደሆነ ይጠቀሳል።


ይህን የገዥዎች ፍላጎት ለማሟላት ቄራዎች በእራሳቸው እንሳስትን እያረቡ ስጋውን ለገዝዎች የሚያቀርቡበት አሰራር ሊኖር ይገባል እየተባለ ነው።


ንጋቱ ረጋሣ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page