top of page

መስከረም 2፣2016 -ቄራዎች እንሳስትን እያረቡ ስጋውን የሚያቀርቡበት አሰራር ሊኖር ይገባል እየተባለ ነው

  • Sep 13, 2023
  • 1 min read

በኢትዮጵያ የሚገኙ ቄራዎች ወደ ውጪ ለሚልኩት ስጋ የሚሆኑ የዕርድ እንስሳትን የሚያገኙት ከአርብቶ አደሩ እና አርሶ አደሩ ነው።


በዚህ መልክ የሚገኙ እንስሳት ስጋ በተለይ በውጭ ገዥዎች ተመራጭ እንዳልሆነ ግን ይነገራል።


የውጭ ገዥዎች ፍላጎት ዕድሜያቸው ያልገፋ፤ ስጋቸውም ለጥርስ ያልጠነከረ እንስሳት ስጋ እንደሆነ ይጠቀሳል።


ይህን የገዥዎች ፍላጎት ለማሟላት ቄራዎች በእራሳቸው እንሳስትን እያረቡ ስጋውን ለገዝዎች የሚያቀርቡበት አሰራር ሊኖር ይገባል እየተባለ ነው።


ንጋቱ ረጋሣ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
በ'ፊንቴክ' የማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ ፖሊስ የጠየቀው የተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ላይ ለመወሰን ፍርድ ቤት ለነገ ቀጥሯል።

ከ"ፊንቴክ" (Fintech) ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ በከፍተኛ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ዛሬ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። መርማሪ ፖሊስ በቀሪ የምርመራ ስራዎች ምክንያት ተጨማሪ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page