top of page

መስከረም 14፣2017 - 547- በ2016 ዓ.ም የህዝብን ቁጣ ከቀሰቀሱ ተግባራት መካከል..

  • sheger1021fm
  • Sep 24, 2024
  • 1 min read

በ2016 ዓ.ም የህዝብን ቁጣ ከቀሰቀሱ ተግባራት መሀከል፤ በአማራ ክልል በአንዲት ጨቅላ ህፃን ላይ የደረሰውን ሞት ተከትሎ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጥፋተኛ በተባለው ግለሰብ ላይ የፈረደው ፍርድ ከወንጀል ድርጊቱ ጋር የማይመጥን እና ዝቅተኛ ነው የሚለው አንዱ ነበር።


ለመሆኑ በአቃቤ ህግ የቀረቡት የክስ አንቀፆችስ ከጉዳዩ አንፃር ምን ይመስላሉ?


የኔነህ ሲሳይ በ547 ፕሮግራሙ ከባለሞያ ጋር ውይይት አድርጓል።


ሙሉ ዝግጅቱን በድምፅ ለማድመጥ ይህንን ይጫኑ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page