መስከረም 11፣2017 - የብር የውጪ ሀገር ገንዘቦችን የመግዛት አቅሙ በፍጥነት መቀጠሉ የዋጋ ግሽበቱን አሁን ካለበት የ10 በመቶ ጭማሪ ሊያስከትል እንደሚችል ጥናት አሳይቷል
- sheger1021fm
- Sep 21, 2024
- 1 min read
ኢትዮጵያ ከአንድ ወር ከ15 ቀናት በፊት የውጭ ምንዛሬ ገበያ መር እንዲሆን ያስቻለን ያካተተ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ይፋ ማድረጓ ይታወሳል፡፡
ይህ ማሻሻያ ከተደረገ ወዲህ የብር የመግዛት አቅም አንድ መቶ በመቶ ያህል ተዳክሟል፡፡
የብር የውጪ ሀገር ገንዘቦችን የመግዛት አቅሙ በፍጥነት መቀጠሉ የዋጋ ግሽበቱን አሁን ካለበት የ10 በመቶ ጭማሪ ሊያስከትል እንደሚችል ፣ የሀገርንም እድገት ሊገታ እንደሚችል ጥናት አሳይቷል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
Yorumlar