top of page

መስከረም 11፣2017 - የብር የውጪ ሀገር ገንዘቦችን የመግዛት አቅሙ በፍጥነት መቀጠሉ የዋጋ ግሽበቱን አሁን ካለበት የ10 በመቶ ጭማሪ ሊያስከትል እንደሚችል ጥናት አሳይቷል

  • sheger1021fm
  • Sep 21, 2024
  • 1 min read

ኢትዮጵያ ከአንድ ወር ከ15 ቀናት በፊት የውጭ ምንዛሬ ገበያ መር እንዲሆን ያስቻለን ያካተተ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ይፋ ማድረጓ ይታወሳል፡፡


ይህ ማሻሻያ ከተደረገ ወዲህ የብር የመግዛት አቅም አንድ መቶ በመቶ ያህል ተዳክሟል፡፡


የብር የውጪ ሀገር ገንዘቦችን የመግዛት አቅሙ በፍጥነት መቀጠሉ የዋጋ ግሽበቱን አሁን ካለበት የ10 በመቶ ጭማሪ ሊያስከትል እንደሚችል ፣ የሀገርንም እድገት ሊገታ እንደሚችል ጥናት አሳይቷል፡፡



ትዕግስት ዘሪሁን

Yorumlar


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page