top of page

መስከረም 11፣2017 - ሰላም ሳይኖር ሀገራዊ ምክክር እንዴት ይሳካል?

  • sheger1021fm
  • Sep 21, 2024
  • 1 min read

በኢትዮጵያ የሰላሙ ነገር መልክ ሊይዝ አልቻለም፡፡


ነፍጥ አንግበው ከመንግስት ጋር የሚዋጉ ታጣቂ ቡድኖች አሉ፡፡


በየአካባቢው ሰው የሚያግቱ፣ የሚዘርፉ፣ የሚገድሉ፣ ሰላም የሚያውኩ ግለሰቦች፣ ቡድኖች አሉ፡፡


በሌላ በኩል ሀገር የሚያግባቡ ጉዳዮች ላይ መክራ ብሔራዊ መግባባት በመፍጠር ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት ጉዞ ላይ ነች፡፡


የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በሀገሪቱ ያለው የሰላም እጦት የታሰበውን ሀገራዊ ምክክር ጠልፎ እንዳይጥለው ስጋት እንዳለው በተደጋጋሚ እየተናገረ ነው፡፡


የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በበኩሉ የፀጥታ ችግሩ ተፅዕኖ እንዳለው አምናለሁ፣ መፍትሄ እንዲሰጥም መጠየቄን አላቋርጥኩም ብሏል፡፡




ያሬድ እንዳሻው

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page