top of page

መስከረም 10፣2016 - ምርት የሚልኩ ነጋዴዎች ዘርፋን በተበተቡት ችግር የተነሳ የአቅማችንን ያህል እየላክን አይደለም አሉ


ወደ ውጭ ሀገር ምርት የሚልኩ ነጋዴዎች ዘርፋን በተበተቡት ችግር የተነሳ የአቅማችንን ያህል ምርት እየላክን አይደለም አሉ፡፡


የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር በበኩሉ ችግሩን ለመፍታት እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡


ማርታ በቀለ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


bottom of page