top of page

ጥር 8፣2016 - ሆን ብሎ መረጃ ያልሰጠ ሹመኛ በህግ የሚጠየቅበት የመረጃ ነፃነት አዋጅ እየተረቀቀ እንደሆነ ሰምተናል

መንግስት ምን ሰራ? ምንስ ለመስራት አስቧል? ምን እየተካሄደ ነው? በሚሉና በሌሎች ጉዳዮች የሀገሬው ሰው መረጃ የማግኘት መብት አለው፡፡


ይሁን እንጂ መገናኛ ብዙሃንን ጨምሮ መረጃ የሚያስፈልጋቸው ግለሰቦች እና ተቋማት ከመንግስት ሹመኞች መረጃ ለማግኘት ይቸገራሉ፡፡


መረጃን ሆን ብሎም ይሁን በእንዝላልነት ያልሰጠ ሹመኛ በህግ የሚጠየቅበት የመረጃ ነፃነት አዋጅ እየተረቀቀ እንደሆነ ሰምተናል፡፡


ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page