ሐምሌ 7፣2015 - የመንግስት የልማት ድርጅቶች አብዛኞቹ የሚያመርቱት ከአቅማቸው 50 በመቶ በታች ነው ተባለJul 14, 20231 min readየተለያዩ ምርቶችን እያመረቱ ለዜጎች የሚያቀርቡ የመንግስት የልማት ድርጅቶች አብዛኞቹ የሚያመርቱት ከአቅማቸው 50 በመቶ በታች ነው ተባለ፡፡የመዋቅርም የአቅምም ችግር ስላለባቸው ከዛ ለመውጣት የሌሎችን ድጋፍ ይፈልጋሉ ተብሏል፡፡ማርታ በቀለየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የተለያዩ ምርቶችን እያመረቱ ለዜጎች የሚያቀርቡ የመንግስት የልማት ድርጅቶች አብዛኞቹ የሚያመርቱት ከአቅማቸው 50 በመቶ በታች ነው ተባለ፡፡የመዋቅርም የአቅምም ችግር ስላለባቸው ከዛ ለመውጣት የሌሎችን ድጋፍ ይፈልጋሉ ተብሏል፡፡ማርታ በቀለየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments