top of page

ሐምሌ 7፣2015 - የመንግስት የልማት ድርጅቶች አብዛኞቹ የሚያመርቱት ከአቅማቸው 50 በመቶ በታች ነው ተባለ


የተለያዩ ምርቶችን እያመረቱ ለዜጎች የሚያቀርቡ የመንግስት የልማት ድርጅቶች አብዛኞቹ የሚያመርቱት ከአቅማቸው 50 በመቶ በታች ነው ተባለ፡፡


የመዋቅርም የአቅምም ችግር ስላለባቸው ከዛ ለመውጣት የሌሎችን ድጋፍ ይፈልጋሉ ተብሏል፡፡


ማርታ በቀለ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page