Jul 141 min readሐምሌ 7፣2015 - ኢትዮጵያ በሌሎች ሃገራት የማይገኙ 600 ያህል እፅዋት እንዳሏት ይነገራል ኢትዮጵያ ሌላው ዓለም ላይ የማይገኙ ብርቅዬ እንስሳትን ይዛለች፡፡ሌሎች ሃገራት ላይ የማይገኙ 600 ያህል እፅዋትም የግሏ መሆናቸው ይነገራል፡፡ነገር ግን እነዚህን በአግባቡ በማስተዋወቅ የቱሪዝም ገቢ ማግኛ እያደረገቻቸው አይደለም ተብላ ትወቀሳለች፡፡ያሬድ እንዳሻውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ኢትዮጵያ ሌላው ዓለም ላይ የማይገኙ ብርቅዬ እንስሳትን ይዛለች፡፡ሌሎች ሃገራት ላይ የማይገኙ 600 ያህል እፅዋትም የግሏ መሆናቸው ይነገራል፡፡ነገር ግን እነዚህን በአግባቡ በማስተዋወቅ የቱሪዝም ገቢ ማግኛ እያደረገቻቸው አይደለም ተብላ ትወቀሳለች፡፡ያሬድ እንዳሻውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz