top of page

ሐምሌ 6፣ 2016 - ጉዳዩ በቀላሉ ተግባራዊ ይሆን?

  • sheger1021fm
  • Jul 13, 2024
  • 1 min read

የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ሰላም እና አንድነትን ያመጣል ተብለው በህዝብ የሚለዩ ነጥቦችን በመያዝ ምክክር እንዲካሄድ እየሰራ መሆኑን በተደጋጋሚ መዘገባችን ይታወሳል፡፡


ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ በአጀንዳነት ከሚቀርቡ ነጥቦች መሀከል አንድ አሁን ያለውን በብሔር ላይ የተመሰረተውን ህገ መንግስታዊ ሥርዓት መቀየርን የተመለከተ ቢሆን ጉዳዩ በቀላሉ ተግባራዊ ይሆን?

ንጋቱ ረጋሣ



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page