top of page

ሐምሌ 6፣ 2016 - የሚወጡ መንግስታዊ ሪፖርቶች ካለው እውነት ጋር…

በየዕለቱ የሚታየው የምግብ፣ ሸቀጣ ሸቀጥ፣ የእህል እና ሌሎች የፍጆታ እቃዎች ዋጋ ጨመረ እንጂ ቀነሰ ሲባል በማይሰማባት ኢትዮጵያ የሚወጡ መንግስታዊ ሪፖርቶች ካለው እውነት ጋር አይጣጣሙም በሚል ሲተች ይሰማል፡፡


ሰሞኑንም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የስታትስቲክስ ባለስልጣንን ጠቅሶ የሀገሪቱ የግሽበት ምጣኔ ቀንሷል ማለቱን ተናግሯል፡፡


ለመሆኑ ጉዳዩ በዘርፉ ባለሞያዎች ዘንድ እንዴት ይታይ ይሆን?


ንጋቱ ሙሉ



Comments


bottom of page